ታዋቂ ልጥፎች

ገፆች

2014 ጁላይ 24, ሐሙስ

ሚስ! ... እባክሽን!





ለእርሷው ለእትዬ የተጻፈ የብሶት ደብዳቤ፡
ይድረስ ኹል ጊዜ ለማስብሽ፣ልጄንም ባየሁ ቊጥር ለምትታወሺኝ ለሚስ


ለጤናሽ እንደምን አለሽ፤ደኅና እንደኾንሽ እገምታለሁ፡፡

እኔ ይኸውልሽ የወላጅና መምህር የተግባቦት መጽሐፍ ላይ የተተወችልኝ ባለ አንድ መስመር አስተያየት መጻፊያ ቦታ ከፊርማ መፈረሚያ አልፋ የሠሙኑን ብሶቴን ለማውጣት አላስፈነጭህ ብትለኝ ጊዜ ደብዳቤ ጻፍኹ፡፡ አማርኛ ማንበብ እንደሚሰለችሽ እረዳዋለሁ፤ነገር ግን

የወራሽ ያለህ!!!



እናንተዬ! እንዴት ጭንቅ ብሎኛል መሰላችሁ፡፡ እንደሁ የ፳ኤል ቅዱስ መላ ይጠቁመኝ እንጂ ምን እላለሁ፡፡ እምላችሁ! እንዲህ እንደኔ ጭንቅ ሲላችሁ ምንድን ነው የምታደርጉት፤ አንዳንዶች ያንጎራጉራሉ፣ይቀኛሉ፣ሌሎች ስንኝ ይቋጥራሉ፡፡ እስቲ ቆይ ስንኝ ልቋጥር፡፡ … እንደውም ለምን እቋጥራለሁ፤በቀደም ለት በማኅበራዊ ድረ ገጾች ላይ የገጠመኝን አንድ ግጥም ልበልላችሁና ብሶቴን ልወጣ፡፡ አብዲ ሰኢድ ነው አዋሳ ኾኖ በኹለት ሺህ ዓ.ም. ለአቢቲ የላከለት፡፡

Comment on this